ETHIOPIA
Local media portals are reporting violent protests in Ethiopia’s northern Amhara region. The protest in the town of Kobo is against an earlier deadly crackdown that killed seven people in the town of Woldiya last Sunday.
The heavy military presence in the region and the sound of gunshots suggest that live bullets are being discharged. There are no official casualties reported from the incident even though journalists said three people have been killed.
The earlier protest which resulted in the Kobo round of protests was in Woldiya during the Epiphany celebrations, according to the United Nations human rights office, the military fired live bullets to prevent young people from chanting anti-government slogans.
Seven people are said to have died whiles dozens got injured in the ensuing clashes. Kobo is located about 50 km from Woldiya.
Amhara along with Oromia region were the main centers of anti-government protest that shook the country in 2015 and through the better part of 2016.
To quell the violent protests, Addis Ababa imposed a nationwide state-of-emergency in October 2016. The measure was lifted in August 2017. Parts of the country have been rocked by deadly protests since the measure was lifted.
Related from Oromian Economist sources:-
Uprising in Kobo, regime forces are using military helicopters
BBC: ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የቆቦ ከተማ ቀበሌ 01 ነዋሪ፤ ከትናንት ጀምሮ በነበረው ግጭት አንድ ታዳጊን ጨምሮ በርካቶች መገደላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
የሟቾችን ቁጥር በተመለከተ ያገኘናቸው መረጃዎች የተለያዩ ሲሆኑ ከሆስፒታል ምንጮች ለማረጋገጥ ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
እንደ ነዋሪዎች ከሆነ ግን ቢያንስ ሶስት እና ከዚያ በላይ ሰዎች ተገድለዋል። በጸጥታ ኃይል አባላት ላይም ጉዳት መድረሱን ነዋሪዎች ጨምረው ተናግረዋል።
ያነጋገርናቸው ሌላኛው የቆቦ ነዋሪ የግጭቱን መነሻ ሲያስረዱ፤ ”በወልዲያ ከተማ የተፈጸመው ግድያ ቆቦ ውስጥ ከፍተኛ ውጥረትን ፈጥሮ ነበር። ይህ በእንዲህ እያለ ንብረታችን ሊዘረፍ ወይም ሊወድምብን ይችላል ብለው የሰጉ ሰዎች ንግድ ቤቶቻቸውን በመዝጋት ንብረት ለማሸሽ ሞክረው ነበር። አንዳንድ ወጣቶችም ‘እዚህ ምንም ሳይፈጠር እንዴት ይህን ታደርጋላችሁ’ ብለው መጠየቃቸውን ተከትሎ ግርግር ተፈጠረ ከዚያም ወደ ግጭት አመራ” ሲሉ ያስረዳሉ።
በከተማዋ ተቃውሞ የተጀመረው ትናንት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ እንደነበር እና ተቃውሞው ወደ ግጭት ተሸጋግሮ የንግድ ቤቶችን እና የመንግሥት መስሪያ ቤቶችን ማቃጠል የተጀመረው ግን 10 ሰዓት አካባቢ መሆኑን ከከተማዋ ነዋሪዎች መረዳት ችለናል።
ዛሬ ሐሙስ እሰከ ጠዋቱ 3 ሰዓት ድረስ ከተማዋ ምንም እንኳን ውጥረት ውስጥ ብትቆይም ግጭት አልነበረም የሚሉት ሌላው ነዋሪ ”ከ3 ሰዓት በኋላ ግን በርካታ ወጣቶች ዘለቀ እርሻ ልማት ወደሚባል ድርጅት በመሄድ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ ትራክተሮችንና የእርሻ መሳሪያዎችን አወደሙ። ከዚህ በተጨማሪም የድረጅቱ ህንጻ ላይም ጉዳት ደርሷል” ሲሉ ያስረዳሉ።
እንደ ነዋሪዎቹ አባባል የእርሻ ድርጅቱ የጥቃቱ ኢላማ የሆነው ”ከአርሶ አደሩ በርካታ ሄክታር መሬት ተነጥቆ ለዘለቀ እርሻ ልማት ድርጅት ተሰጥቷል የሚል ቅሬታ በመኖሩ ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
ከዘለቀ እርሻ ልማት ድርጅት በተጨማሪ ኪወ የእርሻ ልማት እና ባለቤትነቱ የሆላንዳውያን የሆነ ሌላ የእርሻ ልማት ድርጅቶች ላይ ጉዳት መድረሱን የኪወ እርሻ ልማት ባለቤት ለቢቢሲ ተናግረዋል
BBC: ”ወንድሜን በአምስት ጥይት በሳስተው ነው የገደሉት”
በወልዲያ ከተማ በጥምቀት በዓል ማግስት የተከሰተውን ተቃውሞ ተከትሎ የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ በርካቶች ህይወታቸውን ማጣታቸው ይታወቃል።
መንግሥት የሟቾች ቁጥር ሰባት ነው ቢልም ያነጋገርናቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ግን የሟቾችን እና የቁስለኞችን ቁጥር ከፍ ያደርጉታል።
ከከተማዋ ነዋሪዎች እንደሰማነው ከሟቾቹ መካከል አዛውንቶች እና እድሚያቸው በአስራዎቹ መጀመሪያ ላይ የሚገኙ ሁለት ታዳጊዎች ይገኙበታል።
ESAT: One of the thirteen people shot and killed by TPLF security forces on Epiphany day religious festival in Woldia, a town on a major transportation route in Northern Ethiopia, was shot five times.
VOA: በሞያሌ መከላከያ ፖሊስ አንድ ሰው ገድሎ ሦስት ማቁሰሉን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ
በመርሳ ተቃውሞ 10 ሰዎች መሞታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን በመርሳ ከተማ ዛሬ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የሀብሩ ወረዳ ፍርድ ቤት ኃላፊን ጨምሮ 10 ሰዎች መሞታቸውን እና በርካቶች መቁሰላቸውን ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ፡፡ መሥሪያ ቤቶች እና ቤቶች መቃጠላቸውን፣ በፖሊስ ጣቢያ የነበሩ እስረኞችም «ማምለጣቸውን» ገልጸዋል፡፡ http://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%AD%E1%88%B3-%E1%89%B0%E1%89%83%E1%8B%8D%E1%88%9E-10-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%98%E1%88%9E%E1%89%B3%E1%89%B8%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A9/a-42333731?maca=am-Facebook-sharing
NEWS: AT LEAST ELEVEN PEOPLE, INCLUDING A DISTRICT COURT HEAD, KILLED IN MERSA, NORTH WELLO, AS PROTESTS SPREAD; RESIDENCES, A LOCAL COURT, GOVERNMENT OFFICES AND A POLICE STATION BURNED DOWN. http://addisstandard.com/news-at-least-eleven-people-including-a-district-court-head-killed-in-mersa-north-wello-as-protests-spread-residences-a-local-court-government-offices-and-a-police-station-burned-down/
The Endless killing horror in Ethiopia….http://www.bilisummaa.com/the-endless-killing-horror-in-ethiopia/
Unrest Continues in North Ethiopia , መርሣና ቆቦ ላይ የትግራይ ወታደሮች ወደ ሕዝብ እየተኮሱ ነው! በመርሳ የፍርድቤት ዳኛ ተገደለ። https://mereja.com/network/post/4395/unrest-continues-in-north-ethiopia