#OromoProtests 2020 Global Solidarity Rally in Seattle, Toronto, Edmonton, Calgary ( 24 July 2020) July 24, 2020
Posted by OromianEconomist in Uncategorized.2 comments
Fourth week of peaceful protests against Ethiopia injustices takes place in Sioux City
የመጨረሻው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር? July 24, 2020
Posted by OromianEconomist in Uncategorized.2 comments
የመጨረሻው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር?
By Tullu Liban
የአማራ ኤሊቶች የብሔር ፖለቲካን በብሔር ተደራጅተው የሚቃወሙ ጉዶች ናቸው። አንድ ነገር በግልፅ መነጋገር ያስፈልጋል። የኢትዮጵያ ፖለቲካ ድሮም የዘር ፖለቲካ ነው። እንደዛሬው በግልፅ ሳይ ነገር “ኢትዮጵያዊ” ሽፋን ተሰጥቶት ሳይገለጥ ለብዙ ጊዜ ቆይቷል። አሁን ግን ጎራ ለይቷል። ጎራው ርዕዮተ ዓለማዊ አይደለም፤ ብሔር ነው። በአማሮችና አማራ ባልሆኑት መካከል ሆኗል ግብግቡ። የአጼ ኃይለሥላሴን ወይም የደርግን አገዛዝ መሰል የአስተዳደር ዘይቤ ለመመለስ የሚፈልጉ ኃይሎችና ባንድ ወገን ተሰልፈዋል። ኢትዮጵያዊ ካባ አጥልቀው ቢንቀሳቀሱም እኛ በትክክለኛ ስማቸው አማራ ብለን እንጠራቸዋለን። እነዚህ ኃይሎች አሁን በሥራ ላይ ያለው ህገመንግሥት ዋና ጠላታቸው ነው። በሌላ አንፃር ደግሞ አሁን ያለው ህገመንግስት በትክክል እንዲተገበር በሚፈልጉ ኃይሎች ተሰልፈዋል። ፊልሚያው በሁለቱ መካከል ነው።የአማራ ፖለቲከኞችና ተከታዮቻቸው የብሔር ፖለቲካን የዘር ፖለቲካ ይሉታል። አሁን ያለውን የክልሎች ራስን የማስተደደር ጥያቄ የሁሉ ችግር መነሻ አድርገው ይመለከቱታል። የሚገርመው ግን የክልል የራስ አስተዳደርን የሚቃወሙት በዘር ተደራጅተው ነው። ሰሞኑን ለአብይ የድጋፍ ሰልፍ የሚወጣውን ማህበረሰብ ማየት በቂ ነው። አማሮች ናቸው። ጥቂት የማንነት ቀውስ የሚያጠቃቸው ከኦሮሞና አማራ ተወልደው በአማራ ስነልቦና የታነፁ ሰዎችም አሉበት። የድጋፍ ሰልፍ ማውጣታቸው ባልከፋ። እየከፋ ያለው ነገር ኦሮሞን ግደልልን፣ እሰርልን፣ አፍንልን መባሉ ነው። ወያኔን ደምስስልን ማለታቸው ላይ ነው። የአማራ ኤሊቶች አቋም በዳንኤል ክብረትና የማንነት ቀውስ ባላቸው በነ ካሳዬ ጨመዳ፣ ዮናታን ተስፋዬና፣ አስቴር በዳኔ፣ ታምራት ነገራ በኩል እየተነገረን ነው። ክልሎችን ማፍረስ የኦሮሞን መሪዎች ማስወገድ የድጋፋቸው ማጠንጠኛ ነው። ጥያቄው ግን ክልሎቹን አፍርሰው አማሮቹ ኢትዮጵያን ሊገዙ ይቻላቸዋል ወይ ነው። በኢትዮጵያ የኃይሎች አሰላለፍ ውስጥ ትልቁን ሚና እየተጫወቱ ያሉት ሦስት ብሔሮች ናቸው። አማራ ትግራዋይና ኦሮሞ። ሲዳማ፣ ወላይታ፣ አፋርና ሶማሌ ክልሎችም አሰርቲቭ እየሆኑ መጥተዋል። ከአማራ በስተቀር ሌሎቹ ማህበረሰቦች አሁን ያሉ ክልሎች እንዲፈርሱ አይፈልጉም። ይልቁንም የክልልነት ደረጃ ያላጉኙት ጥያቄአቸው እንዲመለስ እየገፉ ነው። ለሌሎቹ የማትመች ለአማራ ብቻ የምትመች ኢትዮጵያ ታዲያ ትዘልቃለች ነው ጥያቄው። ከተማ ቀመስ አማሮች በሚቆጣጠሯቸው ሚዲያዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ስለጮሁም መሬት ላይ ያለውን እውነታ ይለውጡታል ማለት ዘበት ነው። እርግጥ ነው ኦሮሞና ትግራይ በቁጥር አነስ ያሉ ሚዲያዎች አሏቸው። በነበረው መዋቅራዊ አድልዎ ምክንያት ሌሎቹ ገና አቅማቸውን አላዳበሩምና ድምፃቸውን በሚዲያ እንደልብ ማሰማት እየቻሉ አይደለም። አንድ ኦ ኤም ኤን ቢኖር እርሱን በአማራ ኤሊቶች ጩሀት ኮሎኔል አብይ አህመድ ዘግቶታል። ይህ ማለት ግን መሬት ላይ ያለው ሃቅ ይለወጣል ማለት አይደለም። በብዛት በሀገር ውስጥም በውጭም የሚንቀሳቀሱ ሚዲያዎችን የያዙት አማሮቸ ናቸው። እነዚህ ሚዲያዎች በዘር ተደራጅተው ነው ሌላውን እያጠቁ ያሉት። የተለየ ድምፅ፣ የተለየ አማራጭ አያስተናግዱም። ክልል ይፍረስ፣ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ችግር ክልሎች ናቸው ይሉናል። መደዴው ጠቅላይ ሚኒስትርም ይህን ጩሀት እውነት ብሎ ተቀብሎ ከማይወጣበት አዘቅት ውስጥ ተዘፍቋል። የርሱ የስልጣን ጉጉትና የነዚህ ኃይሎች ጦረኛ ከበሮ በጋራ ኢትዮጵያን ወደ ሞት እያንደረደራት ነው። ባሻዬ፣ ከእንግዲህ አንድ ብሔር በሌላው ኪሳራ እየተደሰተ ኢትዮጵያን ማስቀጠል አይቻለውም። ለምሳሌ አማራው በኦሮሞ ላይ እያላገጠ፣ እየፈረጀው፣ እያንገላታው፣ እያሰረው ኢትዮጵያን መግዛት አይቻለውም። የኦሮሞን ሚዲያ እየዘጋ፣ ፖለቲከኞቹን በአሸባሪነት እየፈረጀው፣ ዘብጢያ እየወረወራቸው ኢትዮጵያን ሊያክም አይችልም። ይህ ዘዴ ጊዜው አልፎበታል። ትግራይን ደምስስልኝ ወልቃይትን መልስልኝ የሚል በዘር የተደራጀ ኃይል የኢትዮጵያ በሽታ እንጂ የኢትዮጵያ ሀኪም ሊሆን አይችልም። ግምባር ግምባሩን ፈርክስልኝ፣ በደረት ግጠምልኝ የሚል ሞት ጠሪ፣ ቅጠል በጣሽ ደም አፍሳሽ ደብተራ የኢትዮጵያ ደዌ እንጂ ፈውስ አይሆንም ኃይል ጉልበት፣ እብሪት ትናንት ሰርቶ ይሆናል። በ19ኛውና በ20ኛው ክፍለዘመናት እነዚህ ዘዴዎች ሰርተው ነበር። የቂሎች ቂል አብይ አህመድ ይህን ዘዴ ዛሬም ሊተገብረው ይሞክራል። ትንሽ እንኳን መሬት ላይ ያለውን እውነታ የማይረዱ ድንዙዛንን ሰምቶ ወደ መቀመቅ እየሮጠ ነው። በዚህ አያያዝ አብይ የመጨረሻው የኢትዮጵያ መሪ መሆኑን መናገር ነብይነትን አይጠይቅም። በለው በለው ባዮች፣ ምሁርና ዲያቆን መካሪዎች፣ ቅጥር አንጋቾች፣ ሰልፍ ወጪዎች፣ባንድራ ለባሾች የማያዩት ነገር አለ። በአንድ ሳምንት የገበያ አድማ የኢትዮጵያን መንግስት ማንበርከክ የሚችል ቄሮ ጉልበቱን ባለፈው ሰሞን አሳይቷቸዋል። አሁንም ሌላ ዙር ኢኮኖሚያዊ ዕቀባ ሊተገብር ነው። መሪዎቹ ታስረው የሚተኘ ኦሮሞ ካለ እርሱ የሞተ ብቻ ነው። ፊሊሚያው ግልፅ ነው። አማራ ኦሮሞን አንበርክኮ ይገዛል ወይስ አይገዛውም ነው። የህግ የበላይነት ገለመሌ የሚባል የዳቦ ስም ቦታ የለውም። እንከባበር እያልን ነው። እስካሁን አሰላለፉን ያልተረዳ ካለ እርሱ ከኢትዮጵያ ፖለቲካ ውጭ ነው። አንድ ነገር ግልፅ መሆን አለበት። የኦሮሞ ህዝብ የማይፈልገው አገዛዝ ከእንግዲህ ቦታ የለውም። ኦሮሞ ጦርነቱ ከማን ጋር እንደሆነ ገብቶታል። ምን ላይ በማተኮር ታንክና መትረየሱን እንደሚያሸንፍ ያውቃል። ጀዋር፣ በቀለ፣ አብዲ፣ ሽጉጥ፣ ሚካኤል፣ ሃምዛ ባጠቃላይ አስር ሺዎች የኦሮሞዎች ታስረው የምትረጋጋ፣ የምምትታከም ኢትዮጵያ አትኖርም። የአማራ ኤሊት ወይም የዚህ ኤሊት ቅጥረኛ ኦሮሞን እያሰረው፣ እየፈረደበት፣ እያስፈረደበት ኢትዮጵያ ማከም አይቻለውም። ይልቅ እነዚህ የህግ የበላይነት መከበር ኦሮሞ ሲገደል፣ ሲታሰርና ሲገፋ መሆኑ ደስታ እንደሚሰጣቸው ማየት ወገኖች ወደ ህሊናቸው ሊመለሱ ይገባቸዋል። በዚህ ዓይነት በሌላላው ሞትና ስቃይ የሚፈነድቁ ወገኖችን ማየት ያማል። ለኢትዮጵያ የሰከነ ፖለቲካም መንገዱ በጣም ጠባብ መሆኑን ያሳያል። ኢትዮጵያ እንዲትቀጥል ከተፈለገ አዋጩ መንገድ አንድና አንድ ብቻ ነው። ደግሞም እርሱ መንገድ ቀላል ነው። ከማሰርና ከመግደል በላይ ቀላል ነው። የኦሮሞ ፖለቲከኞችን መፍታት፣ ለጠረጴዛ ዙሪያ ዉይይት በሩን በሰፊው መክፈት። ስልጣን ለሽግግር መንግስት ለማስረከብ መዘጋጀት። ኢትዮጵያ ምናልባት የምትታከም ከሆነ በውይይት ብቻ ነው። አለበለዚያ አብይ አህመድ ስሎቮዳን ሜሎሶቪች የመጨረሻው የዩጎዝላቪያ ፕሬዝዳንት እንደሆነ ሁሉ፣ አብይ አህመድም የመጨረሻው የኢትዮጵያ ኤምፓየር ጠቅላይ ሚኒስተር መሆኑ ሳይታለም የተፈታ ነው።
UNPO: Oromo: Dr Geleta’s Daughter Calls for Urgent Support of the German Government July 24, 2020
Posted by OromianEconomist in Uncategorized.Tags: #OromoProtests, Dr Shigut Geleta, Free Dr Shigut Geleta, genocide by Abiy Ahmed of Ethiopia, OLF, Oromo
2 comments

Oromo: Dr Geleta’s Daughter Calls for Urgent Support of the German Government
In a letter addressed to the German government, Bonsitu Shigut, the daughter of Dr Shigut Geleta – Chair of the OLF and UNPO Presidency Member – has asked for urgent international support to end the arbitrary arrest of her father. Dr Geleta has been jailed by Ethiopian security forces without a court order or warrant by Ethiopian federal security force on 3 July 2020 in Addis Ababa. Since then, his family has not been able to determine his whereabouts and has no information about his well-being. This was his second imprisonment in which the arresting officers did not have a warrant.
Bonsitu highlighted that her father has been working hard to foster a strong cooperation with a multitude of other oppressed ethnic groups in Ethiopia while also actively engaging with many notable human rights organisations. “Since his return to Ethiopia, my father has dedicated his efforts exclusively to peaceful and democratically motivated causes. Despite all of this, he was arrested without a court order or warrant”. Bonsitu’s letter recalls that Dr Geleta requires daily medication, without which his health condition in prison could deteriorate quickly.
Below is a letter signed by Ms Bonsitu Shigut
Dear Sir or Madam,
My name is Bonsitu Shigut. I was born in Addis Ababa, Ethiopia and moved to Germany with my family when I was seven months old. I am a German citizen; I have completed my secondary school and university education in Germany, and currently I am working and reside in Munich, Bavaria. I am writing you this letter to act your part for the release of my father, Dr. Shigut Geleta, member of the OLF, who was arrested unlawfully by the Ethiopian security forces on 03.07.20.
After assassination of the prominent Oromo singer Hacaaluu Hundessa on 29.06.20, massive protests broke out throughout the country. The Ethiopian security forces were unable to contain the people’s anger despite the widespread unlawful imprisonment of innocent individuals and mass killings.
My father had been jailed previously, in February 2020 he was arrested without a court order or warrant by Ethiopian federal security forces. This episode is his second round of imprisonments (Friday, 03.07.20 during the evening hours he was taken away from his home by the security forces), the process of imprisonments happened as previous one without court order or warrant. Despite intensive actions of searching to determine whereabouts (embassy, security forces, his organizations…). I Myself and other family members have been unable to determine the place of his detention.
Due to his medical condition (daily medication use) me as his daughter and other family members are devastated by all the process. Our daily question was did he get his medication daily? How is it his physical condition? How is it his emotional status? ….My father has been an active member of the Oromo Liberation Front for a long time, and has been in charge of all diplomatic matters for the organizations internally and externally. In September 2018, when the Oromo Liberation Front returned back to Ethiopia it was primarily to focus on the federal elections through democratic process and peaceful manner, originally planned for late 2020.
It has always been the OLF’s conviction that democratic elections will only be realized in a healthy political environment that allows peaceful collaboration with other political parties and the incumbent administration. Therefore, the organization has always made it clear that it does not condone any form of violence and has distanced itself from those to believe otherwise. With its return, the OLF intentionally sought out a peaceful path into Ethiopian democracy. As a result, my father Dr. Shigut Geleta has worked hard to foster a strong cooperation with a multitude of other oppressed ethnic groups in Ethiopia while also actively engaging with many notable human rights organisations.
His objective has been to establish the foundations that will eventually lead the Oromo people into a free and democratic future. Since his return to Ethiopia, my father has dedicated his efforts exclusively to peaceful and democratically motivated causes. Despite all of this, he was arrested without a court order or warrant. I am worrying for the safety of my father due to the blatant aggression and cruelty security forces have exhibited towards innocent civilians, and the rapidly rising death toll in the country. Ethiopia’s terrible record of human rights violations and the torture of detainees and prisoners is widely known.
We, the family of Dr. Geleta, have been unable to obtain any information about where he has been detained and what condition he is in. His daily medication need is also another independent factor of humanity. For us, Dr. Shigut Geleta is not merely an innocent member of the OLF, but a beloved husband and father first. We fear that the dictatorial administration of Dr. Abiy Ahmed poses an immediate threat to his life and us, the family, call on you to stand with us and to demand the immediate release of my father Dr. Shigut Geleta, a German citizen.
Sincerely,
Bonsitu Shigut
#OromoProtests 2020: Ibsa Qeerroo guutuu Oromiyaa irra kenname dhaggefadhaa July 24, 2020
Posted by OromianEconomist in Uncategorized.Tags: Oromo Protests
2 comments
You must be logged in to post a comment.